ፍኖተ አበው
Showing posts with label ግጥም. Show all posts
Showing posts with label ግጥም. Show all posts
Tuesday, May 26, 2015

›
                                      ተዋሕዶ-በደም በደም ተመሥርተሽ በደም ተገንብተሸ በደም ተዋሕደሽ በደም ተሰራጭተሸ
Tuesday, January 27, 2015

አበው ይናገሩ

›
እስኪ ቀስቅሷቸው አበው ይናገሩ የምንኩስና ግብር ምን ነበር ምሥጢሩ የክርስትና ሕይወት ምን ነበር ተግባሩ መቃብሩን ክፈቱና አበው ይመስክሩ፡፡ እኔስ ሰው አማረኝ የሃይማኖት ጀግና ወልድ ዋሕድ ብሎ በእምነቱ የ...
1 comment:

ቅዱስ ጳውሎስ

›
እርሱ እናቴ እኔን ቅሪት እያማጠኝ፤ በልጅነት ሊገላገል በሐሳብ ያረገዘኝ፤ በማኅፀን ሰፋድሉ በትምህርቱ እኔን ስሎ፤ በመዶሻው እኔን ጠርቦ አስተካክሎ፤ እጄን ይዘህ አለማምደህ እንዲያ ስድህ፤ ቃለ ነገር ቃለ ምሥጢ...

መቼም አይጨክን አይተዋት

›
የሄሮድስ ሰይፍ ቀልቷቸው በስቃይ አልፋ ነፍሳቸው በግፍ ያለቁ ሕፃናቱ በአዳራሾችሽ ሲደሰቱ በአማረው አክናፍ በረው በረው ያለማቋረጥ አመስግነው የእኒያ መላእክት ጥዑም ዜማ እንዴት ይማረክ ሲሰማ ...
›
Home
View web version

ጦማሪ

Unknown
View my complete profile
Powered by Blogger.